top of page

በጥቅም ትስስር እና በትውውቅ ብዙ ሚሊዮን ብር ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ሳይደርስ ስለቀረው ገንዘብ

በክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማህበራት ህብረት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 6 ቁጥር 7 ላይ አባላት ለህብረተሱ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የገንዘብ እገዛ እንደሚያደርg& ይደነግጋል፡፡ ሆኖም የሚሰጠው ገንዘብ በአግባቡ ለሁሉም አባል ድርጅቶች ፍትሃዊ እንዲሆን በዚህ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 1 ቁጥር 9 ላይ ሁሉም መደበኛ አባላት እኩል መብት እንዳላቸው ይደነግጋል፡፡

እንዲሁም በዚህ አንቀጽ ቁጥር 5ረ አባላቶች ህብረቱ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ሁሉ እኩል መሆናቸውንM ይደነግጋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ በድርጅቱ ፋይናንስ ፖሊs^ መሰረት ማንኛውንም አገልግሎት ለመግዛት እና ለመሸጥ የገንዘቡ መጠን ከ100¸000.00/መቶ ` በላይ ከሆነ በጋዜጣ ይታወጃል፡፡ ሆኖም ግን ይህ እየታወቀ በጥቂት ሃላፊዎች ማናለብኝነት በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ በግለሰባዊ ግንኙነትና በጥቅም ትስስር የሚሰጠው ገንዘብ ጋዜጣ ላይ ሳይታወጅ ለጥቂት አባልድርጅቶች ይሰጣል፡፡

ከብዙ


Who's Behind The Blog
Recommanded Reading
Search By Tags
No tags yet.
Follow "THIS JUST IN"
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Black Google+ Icon
bottom of page